Story Image

የቃኘው የድል ጉዞ

<div>ቃኘው የእግር ኳስ ክለብ የአዲስ አበባን ከፍተኛ ዲቪዥን ሰንጠረዥ በአስደናቂ ሁኔታ 18 ነጥቦችን ሰብስቦ የውድድሩን የመጀመሪያ ዙር በመሪነት አጠናቁአል።</div><div><br></div><div>ከአንድ&nbsp; ሽንፈት እና ስድስት አስደናቂ ድሎችን በመጎናፅፍ መሪነታችንን ያጠናከሩልንን 22 ጎሎችንም በማስቆጠር 7 ጎሎችን በማስተናገድ የቡድኑን የማጥቃት ብቃት እና የመከላከል ጥንካሬ አሳይተዋል።</div><div><br></div><div>ደጋፊዎችም በፍፁም የበላይነት የተሞላውን ጨዋታዎቻችን አድናቆትን እና ደስታን በደጋፊ ዘንድ አስገኝቶልናል፣ ከግብ ፊት ለፊት ያላቸው አስተማማኝ የአጨራረስ ብቃት እና የተቀናጀ የቡድን ሥራ በማጣመር፣ የውድድሩ ዋነኛ ተቀናቃኝ በመሆን ስሙን በደማቁ ፅፏል።</div><div><br></div><div>የዚህ ስኬት ዋናነኛ ምክንያት የቡድኑ የማያቋርጥ የሥራ ትጋት፣ የተጫዋቾች ያላሰለሰ ሳምንታዊ የስልጠና ዝግጅቶችን በአግባቡ በመተግበር በአሰልጣኞች የተዘጋጀውን ስትራተጂካዊ ዝግጅቶችን በማረግ ይሳተፋሉ።</div><div><br></div><div>የስልጠናው አካል የሚያተኩረው ብድኑ ያለውን&nbsp; ጠንካራ መንፈስ በአካል ብቃት፣ በታክቲካል ግንዛቤ እና በቡድን ቅንጅትን በይበልጥ መገንባት ላይ ነው።</div><div><br></div><div>ቃኘው ለሁለተኛው ዙርም ዝግጅቱን አላቋረጠም። የአዲስ አበባ ከፍተኛ ዲቪዤዎንን ለማሸነፍ እና ወደ ብሔራዊ ሊግ በመቀላቀል የብድኑንም ግብ ለማሳካትም ቆርጠው ተነስተዋአል። በራስ መተማመናቸው እየጨመረ ያሉት ተጫዋቾቻችን ምክንያት ድልን በተከታታይ ለማስመዝገብ ተዘጋጅተናል።</div><div><br></div><div>ምኞትን ወደ ተግባር በመቀየር ላይ ያለው ክለባችን ለወደፊቱ የኢትዮጵያን እግር ኳስ ለመቀየር ተስፋ ያረጋል።</div>